በአሁን ወቅት በዓለማችን ከሰላሳ ሰዎች አንዱ ስደተኛ ነው ሲል ተመድ ገለፀ።
የትግራይ እና የአፋር ህዝቦች ከጥንት ጀምሮ የተዛመዱ ናቸው ሲሉ የአብዓላ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
በሱዳን የሚገኙ የሰላም አስከባሪ አባላት የነበሩ የትግራይ ተወላጆች በከባድ ችግር ውስጥ ናቸው።
የ2017 ዓ.ም አንደኛ ዙር የ8ኛ ክፍል ፈተና የትግራይ ግዝያዊ አስተዳደር በሚያስተዳድራቸው ትምህርቤቶች መሰጠት ተጀመረ።